Jawula Health center network

Jawula Health center network from south Ethiopia Gofa

23/04/2026
በጃውላ ክላስተር በሁሉም ቀበሌ ሞዴል ቀበሌን ለመፍጠር የግለሰብ የተሻሻለ መጸዳጃ ቤት ስመንትድ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ ቀጥለዋል!!
14/12/2025

በጃውላ ክላስተር በሁሉም ቀበሌ ሞዴል ቀበሌን ለመፍጠር የግለሰብ የተሻሻለ መጸዳጃ ቤት ስመንትድ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ ቀጥለዋል!!

some tips about Marburg virus
15/11/2025

some tips about Marburg virus

የገዜ ጎፋ ወረዳ ሆቶ ሶቅሰ ጤና ኤ/ሽን በሃገር ደረጃ በጤና ኤ/ሽን ተግባር የተቻለ አፈጻጸም በማስመዝገብ ተሸላሚ ሆናለች ...የሥራ ውጤት ነው እንኳን ደስ አለች ቀለሟ !!!
25/10/2025

የገዜ ጎፋ ወረዳ ሆቶ ሶቅሰ ጤና ኤ/ሽን በሃገር ደረጃ በጤና ኤ/ሽን ተግባር የተቻለ አፈጻጸም በማስመዝገብ ተሸላሚ ሆናለች ...የሥራ ውጤት ነው እንኳን ደስ አለች ቀለሟ !!!

27/09/2025

የታደሰ የሙያ ፈቃድ ያልያዙ የጤና ባለሙያዎች
አገልግሎት መስጠት እንደማይችሉ ተገለጸ

"No license,No practice"

| የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድን በሚመለከት በጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ፍሬህይወት አበበ ተፈርሞ ነሐሴ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ለሁሉም ክልሎች የተላከው ደብዳቤ፤ "ሁሉም ክልሎች እስከ መስከረም 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የንቅናቄ ስራ በመስራት ሁሉም ባለሙያ የሙያ ፍቃድ ይዞ እንዲሰራ እንዲደረግ አሳስባለሁ" ይላል።

"በመመሪያው መሰረት የጤና አገልግሎት የሚሰጡ ሁሉም ባለሙያዎች የታደስ የሙያ ፈቃድ እንዲኖራቸው ይጠበቃል " ያለው የጤና ሚኒስቴር፤ ይህንንም ተከታትሎ ማስፈጸም በጤና ሚኒስቴር የጤናና ጤና ነክ ተቋማትና ባለሙያዎች ቁጥጥር መሪ ስራ አስፈጻሚ መሆኑን ይገልጻል።

በ2017 በጀት ዓመት የጤና ሚኒስቴር ባካሄደው የዳሰሳ ጥናት መሰረት፤ የሙያ ፈቃድ ሳይኖራቸዉ እንዲሁም የአገልግሎት ጊዜው ባለፈበት የሙያ ፈቃድ አገልግሎት እየሰጡ ያሉ ባለሙያዎችን መኖራቸዉን ማረጋገጡን ገልጿል።

በዚህ መሰረት "ሁሉም የጤና ባለሙያዎች በሙያቸው ለመስራት የታደሰ የሙያ ፈቃድ መያዝ እንደሚያስፈልጋቸው ታውቆ፣ በክልላችሁ ስር በሚገኙ ጤና ተቋማት ላይ የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች እስከ መስከረም 30 ቀን 2018 ዓ.ም ብቻ የሙያ ፈቃድ እንዲያወጡ " ሲል ሚኒስትር መስሪያ ቤቱ አሳስቧል።

ከመስከረም 30 ቀን 2018 ዓ.ም በኋላ ግን "No license,No practice" በሚል መሪ ቃል፣ የሙያ ፈቃድ የሌላቸው ባለሙያዎች፣ በሙያቸው መስራት እንደማይችሉ አሳውቋል።

የሙያ ፈቃድ ለማውጣትና ለማሳደስ የተሰጠው ጊዜ እስከሚያልቅ ክልሎች አስፈላጊውን የንቅናቄ ስራ በመስራት፣ ሁሉም ባለሙያ የሙያ ፍቃድ ይዞ እንዲሰራ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ መሰጠቱን ቲክቫህ ጠቁሟል፡፡

26/09/2025

እንኳን ለ2018 ዓ.ም የመስቀል በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
!

Website: moh.gov.et
Facebook: Ministry of Health,Ethiopia
Twitter: x.com/fmohealth
YouTube: youtube.com/
Tiktok: tiktok.com/
Telegram: t.me/M0H_EThiopia

በፅናት ቆመን በአካል የጠነከረ በአዕምሮ የበለጸገ ትውልድ እንፈጥራለን !               JHC
06/09/2025

በፅናት ቆመን በአካል የጠነከረ በአዕምሮ የበለጸገ ትውልድ እንፈጥራለን !

JHC

በመትከል ማንሰራራት በጃውላ ጤና ጣቢያ በመትከል ማንሰራራት በምል መሪ የአረንጓዴ አሻራ መረሃ ግብር ተካሄደ እንደ ሀገር 700ሚሊየን እንደ ደቡብ ኢትዮጵያ 60ሚሊዮን አንደ ጎፋ ዞን 7.2ሚ...
31/07/2025

በመትከል ማንሰራራት

በጃውላ ጤና ጣቢያ በመትከል ማንሰራራት በምል መሪ የአረንጓዴ አሻራ መረሃ ግብር ተካሄደ

እንደ ሀገር 700ሚሊየን እንደ ደቡብ ኢትዮጵያ 60ሚሊዮን አንደ ጎፋ ዞን 7.2ሚሊዮን እንደ ገዜ ጎፋ ከ920ሽህ በላይ በሚካሄደው መረሃግብር ሁሉም የጃውላ ጤና ጣቢያ ባላሞያዎች ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን በጤና ጣቢያ ግብ ከ500በላይ ችግይን ተክሏል

ለመላው ክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለስቅለትና ለትንሳኤ ባዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ከባዓል አመጋገብ ጋር ተያይዞ ለምመጣዉ ለጤና እክልና ለሁሉም አገልግሎት ጤና ጣቢቺን 24 ሳዓ...
18/04/2025

ለመላው ክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለስቅለትና ለትንሳኤ ባዓል በሰላም አደረሳችሁ እያልን ከባዓል አመጋገብ ጋር ተያይዞ ለምመጣዉ ለጤና እክልና ለሁሉም አገልግሎት ጤና ጣቢቺን 24 ሳዓት ክፍት መሆኑን እናሳውቃለን !!

Address

Gofa
Awassa
ETHIO

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Jawula Health center network posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Jawula Health center network:

Share