29/08/2026
ተቋማችን ሚሊኒየም ጤና ጣቢያ፤ በበሽታ መከላከልና ጤና ማጎልበት ተግባራት እንዲሁም በEPAQ 2nd Cycle አፈፃፀም ዙሪያ በ2018 በጀት ዓመት የላቀ ውጤት በማስመዘገቡ፣ ከሲዳማ ክልል ጤና ቢሮ የበሽታ መከላከልና ጤና ማጎልበት ዳይሬክቶሬት የሜዳሊያና የሰርተፍኬት እውቅና ተበርክቶለታል።
አ/ጣቢያ
#ሀዋስ