Green Light Board

Green Light Board Missed & Mistreated Children Report

Permanently closed.
12/02/2026

አስቸኳይ የፍለጋ ጥሪ፦ በደሴ ከተማ የጠፉ ታዳጊዎችን አፋልጉን!

የካቲት 5/2018 ዓ.ም በደሴ ከተማ "ሮቢት አቡኑ ግቢ" አካባቢ የሚኖሩ ሁለት ታዳጊዎች ትላንት ረፋድ ላይ ወደ ትምህርት ቤት እንደወጡ እስካሁን አልተመለሱም።

ቤተሰቦቻቸው በከፍተኛ ጭንቀት ላይ የሚገኙ ሲሆን፣ መላው የከተማው ነዋሪና የሶሻል ሚዲያ ተጠቃሚዎች ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው ተማጽነዋል።

* ስም፦ ዳዊት ስጦት ተስፋየ እና ሃሌ ሉያ
* ዕድሜ፦ 15 እና 16 ዓመት
* የመጥፋት ሁኔታ፦ ትላንት ጠዋት ወደ መምህር አካለ ወልድ ትምህርት ቤት ተጠራርተው ከወጡ በኋላ ድምጻቸው ጠፍቷል።

ቤተሰቦቻቸው መረጃ ለሰጠ ውለታቸውን እንደሚከፍሉ ገልጸው፤ ያየ ወይም ያለበትን የሚያውቅ ደግነት እንዲያደርግላቸው በፈጣሪ ስም ይጠይቃሉ።

ስልክ 1: 0924313661 (ታደሰ ማሞ)
ስልክ 2: 0921275364

ለወላጆቻቸው ትልቅ እርዳታ ለማድረግ፦
ይህንን መረጃ Share በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ።

የእርስዎ አንድ ሼር ልጆቹን ከቤተሰቦቻቸው ጋር ለመቀላቀል ትልቅ ተስፋ ሊሆን ይችላል።

Via ቤተሰብ

ከጉርሻ ገፅ የተወሰደ።

🌴🌴🌴

Address

Bahir Dar
0000

Telephone

+15714978288

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Green Light Board posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Green Light Board:

Shortcuts

Share