27/11/2022
ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክም ሰውም፣ ሰውም አምላክም ነው። ዛሬም የኃጢአት ስርየት የሚገኘው በኢየሱስ ደም ነው። የሰው(አዳማዊ) ደም የሚያድን ቢሆን የኢየሱስ መምጣት ባላስፈለገም ነበር። የሁሉም ቅዱሳን ደም የፍጡራን ደም ነው። ደማቸው ሁሉ ቢደመር፣ አንድ ሰው ማዳን አይችልም። ዛሬም ቢሆን የኃጢአት ስርየት ከኢየሱስ ደም በቀር የለም። ከቀራንዮው ደም በቀር አዳኝ የለም። አንድ ሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ያድናል ስላለ ሊሸለም ይገባዋል እንጅ እንዴት ይወገዛል?!
አባ በርናባስ ተባረኩ!