26/05/2026
የአላሙራ የመ/ደ/ሆስፒታል የብልፅግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች የምርጫ የመጨረሻ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ተሳተፉ።
********************************
ዛሬ በቀን 18/09/18 ዓም የአላሙራ የመጀመሪያ ሆስፒታል የብልፅግና ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች በሀዋሳ አለምአቀፍ ስታዲየም በተዘጋጀው የፓርቲው የመጨረሻ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ተሳታፊ ሆነዋል።