ሕዉየት ሕክምና ገዛንገዛን Cpd ስልጠና ማእኸልን ጥዕና

  • Home
  • Ethiopia
  • Mekelle
  • ሕዉየት ሕክምና ገዛንገዛን Cpd ስልጠና ማእኸልን ጥዕና

ሕዉየት ሕክምና ገዛንገዛን Cpd ስልጠና ማእኸልን ጥዕና ሕክምና ግልጋሎት ገዛንገዛ ምስ ሙሉእ ናይ ሕክምና መገልገሊ መሳርሒ/Home based care,Training center,Medical tourism 🚙🚑🚚,Free consultation with Doctor 👨‍⚕️👩‍⚕️.

phone number 🤳:+251914396370
🤳:+251914754590

ፅቡቕ ዉሳነ እዩ።ብደላላ ዝግበር ናይ ደገ ሕክምና ግልጋሎት ብሰብ ሞያ ጥዕና እምበር ብደላላ ክኾን የብሉን።
27/04/2026

ፅቡቕ ዉሳነ እዩ።
ብደላላ ዝግበር ናይ ደገ ሕክምና ግልጋሎት ብሰብ ሞያ ጥዕና እምበር ብደላላ ክኾን የብሉን።

ለህክምና ውጭ አገር ለመሄድ ፈቃድ የሚጠይቅ ታካሚ እንደ ህክምናው አይነት ከ 500 ሺ እስከ 1 ሚሊየን ብር በባንክ ሂሳቡ መኖሩን የሚያረጋግጥ ሰነድ እንዲያቀርብ የሚያስገድድ መመሪያ ወጥቷል።

የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር ወደ ውጭ አገር ሄደው ለሚታከሙ ዜጎች ጥራት ያለው፣ ደህንነቱ የተጠበቀና ክብራቸውን የሚመጥን የሕክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ያስችላል ያለውን "የውጭ አገር የሕክምና አገልግሎት ቅብብሎሽ ሥርዓት ማስፈፀሚያ መመሪያ ቁጥር 1128/2018" አውጥቷል።

ይህ አዲስ መመሪያ በዋነኝነት የታካሚዎችን እንግልት ለመቀነስ፣ በዘርፉ የሚታዩ የአሰራር ክፍተቶችን ለመሙላት እና በሕክምና ስም የሚከናወኑ ሕገ-ወጥ ተግባራትን ለመቆጣጠር ታስቦ የተዘጋጀ ነው ተብሏል።

መመሪያው በጤና አገልግሎት አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር 1362/2017 መሰረት የወጣ ሲሆን፣ ከሕክምና ቦርድ አሰራር ጀምሮ እስከ ወኪል ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ ድረስ ያሉ ሂደቶችን በዝርዝር ይደነግጋል።

በመመሪያው መሰረት አንድ ታካሚ ወደ ውጭ አገር ሄዶ እንዲታከም የሚፈቀድለት:-

• የሚፈለገው የሕክምና ዓይነት በሀገር ውስጥ የማይሰጥ መሆኑ፣

• ለምርመራ የናሙና ዝውውር የማይቻል መሆኑን

• በከፍተኛ ወረፋ ምክንያት የታካሚው ሕይወት አደጋ ላይ የሚወድቅ መሆኑ ወይም

• ለክትትል የሚሄድ መሆኑን በሚመለከተው አካል ወይም በሕክምና ቦርድ ሲረጋገጥ ብቻ ነው።

ይህን ውሳኔ የሚሰጠው የሕክምና ቦርድ በሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር የሚመራና ከ3 እስከ 5 አባላት ያሉት ሆኖ በየሳምንቱ እየተሰበሰበ ውሳኔ እንደሚያስተላልፍ በመመሪያው ተመላክቷል።

ወደ ውጭ አገር ለመሄድ ፈቃድ የሚጠይቅ ታካሚ የጸደቀ የቦርድ ማስረጃ፣ የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ማቅረብ ይኖርበታል።

በተጨማሪም ለሕክምናው የሚያስፈልገውን ወጪ ለመሸፈን በባንክ ሂሳቡ ቢያንስ 500,000 (አምስት መቶ ሺ) ብር፣ ለንቅለ ተከላ (Transplant) ሕክምና ከሆነ ደግሞ 1,000,000 (አንድ ሚሊዮን) ብር መኖሩን የሚያረጋግጥ ሰነድ ማቅረብ እንዳለበት መመሪያው ያዝዛል።

ለንቅለ ተከላ ሕክምና የሚሄዱ ታካሚዎች ከለጋሹ ጋር ያላቸውን ስምምነትና የለጋሹን የጤና ሁኔታ የሚያሳዩ ተጨማሪ ሰነዶችን ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

ታካሚዎችን ከውጭ አገር የሕክምና ተቋማት ጋር የሚያገናኙ ወኪሎች የጤና ባለሙያ መሆን እንዳለባቸውና ከሚኒስቴሩ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ማግኘት እንዳለባቸው ተደንግጓል።

ወኪሎች ለታካሚው ስለሚሰጠው አገልግሎት የተጋነነ መረጃ መስጠት የተከለከለ ሲሆን፣ በየሩብ ዓመቱ ለሚኒስቴሩ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት የማቅረብ ግዴታ ተጥሎባቸዋል።

ውጭ አገር የሚገኘው የጤና ተቋም ለሚሰጠዉ የህክምና አገልግሎት ለሚከሰት ጥራት ደረጃ ጉድለት፤የህክምና ስህተት፣ የሙያ ግድፈት እና መሰል ድርጊቶች ለታካሚው ካሳ መክፈል እንዳለበት ተደንግጓል።

ካሳ የሚከፍለው "ተቋሙ" ቢሆንም፣ ወኪሉ ይህ ተጠያቂነት ያለበትን ተቋም የመምረጥና ጉዳዩን የማስፈጸም "ኃላፊነት" ይኖርበታል።

መመሪያውን በሚጥሱ ወኪሎች ላይ ሚኒስቴሩ እንደ ጥፋቱ ክብደት የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ፣ የብቃት ማረጋገጫን ማገድና እስከ መሰረዝ የሚደርስ እርምጃ ይወስዳል።

በተለይም ሀሰተኛ ማስረጃ ማቅረብ፣ የታካሚውን ደህንነት አደጋ ላይ መጣልና ከሚኒስቴሩ እውቅና ውጭ መንቀሳቀስ ለብቃት ማረጋገጫ መሰረዝ ዋና ምክንያቶች ናቸው።

ይህ መመሪያ በፍትሕ ሚኒስቴር ተመዝግቦ መጽደቁን ጤና ሚኒስቴር ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አረጋግጧል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሚያዚያ 18 ቀን 2018 ዓ/ም

‎ንጥዕና ዓይኒ  ካብ ባህላዊ ሕክምና ንጠንቀቕ‎ ብሰንኪ ዝተጋገየን ጎዳእን ባህላዊ ሕክምና ዓይኒ (Traditional Eye Medicine) ኣብ ልዕሊ ወገናትና ዝበጽሕ ዘሎ ዓይነስውርነትን ...
16/04/2026

‎ንጥዕና ዓይኒ ካብ ባህላዊ ሕክምና ንጠንቀቕ
‎ ብሰንኪ ዝተጋገየን ጎዳእን ባህላዊ ሕክምና ዓይኒ (Traditional Eye Medicine) ኣብ ልዕሊ ወገናትና ዝበጽሕ ዘሎ ዓይነስውርነትን ሕዱር ረኽስን ንምንታይ እዩ?
‎ዘጋጥም ዘሎ ዓብዪ ሓደጋ
‎ኣብ ዝተፈላለዩ ከተማታትን ገጠራትን ትግራይ፡ ካብ ዓይኒ ባዕዲ ነገር (ንኣብነት ሑፃ ፣ ሓፂን መፂን፣ሓሰር ፣ እሾኽ፣ ግራጭ ወዘተ ) ነውጽእ ኢና ዝብሉ ከምኡ እውን ብባህላዊ መንገዲ ንጠብሕ ኢና ዝብሉ ሰባት ኣብ ዝተፈላለዩ ከባብታት ትግራይ ማለት እውን በቢከባቢኡ ከምዘለው ንዕዘብ ኣለና ።
‎እቲ ሓቂ ግን እዚ ዝስዕብ እዩ፦
‎ሀ) ምትላል :
‎እቶም ኣውጺእናዮ ዝብልዎ ኣእማን ወይ ባዕዲ ነገራት፡ ኣቐዲሞም ኣብ ኢዶም ወይ ኣፎም ወይድማ ኣብ ውሽጢ ጡጥ ይሓብኡዎ። እቲ ሓቂ ግን ዓይኒ ብተፈጥሮኣ ከምዚ ዝበለ መንገፍ ክትጻወር ኣይትኽእልን። ኣብ ዓይኒ መንገፍ እንተዝኣቱ እውን ብጣዕሚ ዘቀንዙ ሰለዝኮነ ግዜ ወሲድካ ናብ ሕክምና እትኸዶ ዘይኮነስ ድንገተኛ ሕክምና ከምዘድልዮ በዓሉ እቲ ቃንዛ እኹል እዩ።
‎ለ) ከቢድ ረኽሲ :
‎ ብዘይፀረዩ ናውቲ (ምላጭ፣ ሳዕሪ፣ ስኒ፣ ኣጻብዕቲ ፣ መልሓስ፣ወረጦ፣ቅርቪ ፣መዓር፣ፀባ፣ካልኦት ዘይፍለጡ ካብ ዝተፈላለዩ ቆፅላ መፅሊ ዝስርሑ ብጥብታ መልክዕ ናብ ዓይኒ ዝግበሩን) ስለዝጥቀሙ ኣብ ውሽጢ ሒደት መዓልታት ንዓይኒ ዘዕውር ከቢድ ረኽሲ (Keratitis/Endophthalmitis) የስዕብ።

‎ሐ) ምቅዳድ ዓይኒ :
‎እቶም ሰባት ብዘይፍልጠት ኣብ ዝገብርዎ ባህላዊ መጥባሕቲ ነቲ ተኣፋፊ ክፋል ዓይኒ (መስትዋት) ስለዝጉዳእ ፈጺሙ ክምለስ ዘይኽእል ዓይነስውርነት የስዕብ ወይ ድማ ዝነበረ ሕማም ዓይኒ ብጣዕሚ ንኽጋደድ ይገብሮ።
‎እዚ ከም ኣብነት ናይ ዓይኒ ፀገም ኣልዒልና ኣብ ዕለታዊ ስራሕትና ብተደጋጋሚ ንረኽቦም ስለዝኮኑ ዳኣምበር ካብ ዓይኒ ወፃኢ ዘለዉ ባህላዊ ሕክምናታት ምግማት ኣይኸብድን።
‎ ስለዚ ዝኮነ ይኩን ሕማም ዓይኒ እንተጋጥም ቀልጢፍና ናብ ዓይኒ ሕክምና ብምኻድ ዓይንና ካብ ምዕዋር ንከላኸል።

‎👉 ስፔሻሊቲ ሕክምና ዓይኒ ባና
‎ኣድራሻ
‎ከተማ ሽረ እንዳስላሰ

‎✨ሕዉየት ሕክምና ገዛንገዛን CPD ስልጠና ማእኸልን ምምኻር ጥዕናን /Hwyet Home based care,CPD training & medical consultancy center . 🚨🚑 👩‍⚕️👨‍⚕️ 💉 🏥🧑‍⚕️

‎📍 መቐለ – ቀዳማይ ወያነ ፊትለፊት ዓብይ ንግዲ ኢትዮጵያ
‎񇠠+251 914 396 370 / +251914754590
‎ኣድራሻና፡ መቐለ ፊት ለፊት ዓብይ ባንኪ ንግዲ ኢ/ያ Expo ህንፃ 2ይ ደብሪ ቢሮ ቁፅሪ 215
‎+251914396370
‎+251914754590 ብማሕበራዊ ሚድያታትና ይከታተሉና
‎Telegram Channel: https://t.me/hwyet1212
‎Telegram Group: https://t.me/hwyet12
‎page: https://web.facebook.com/profile.php?id=6155

‎✝️ Happy Easter! 🌸‎“He is not here; He has risen.”‎– Matthew 28:6‎May the sacrifice and resurrection of Jesus Christ‎br...
11/04/2026

‎✝️ Happy Easter! 🌸
‎“He is not here; He has risen.”
‎– Matthew 28:6
‎May the sacrifice and resurrection of Jesus Christ
‎bring you peace, healing, hope, and new life.
‎We wish you and your loved ones
‎good health, happiness, and blessings
‎during this special season.
‎🏥 Hwyet Home-Based Care & Health Consultancy
‎📍 Mekelle, Kedamay Weyane Sub-City
‎Near Commercial Bank of Ethiopia (Mekelle Branch)
‎Alula Street, BMR Real Estate (Expo Building)
‎2nd Floor, Office No. 215, Tigray, Ethiopia
‎📞 +251 914 396 370 | +251 914 754 590
‎📧 [email protected]
‎🔗 LinkedIn:
https://www.linkedin.com/posts/hwyet-home-based-care-consultancy-cpd-center_partnership-publichealth-disabilityinclusion-activity-7446156635217018880-kaKO⁠�
‎📘 Facebook:
https://www.facebook.com/profile.php?id=61557154472853⁠�
‎📲 Telegram:
https://t.me/hwyet12⁠�

07/04/2026

With Foundation Fighting Blindness – I just got recognized as one of their top fans!

🤝 New Partnership AnnouncementWe are proud to announce that Hwyet Home Based Care, Health Consultancy & CPD Training Cen...
04/04/2026

🤝 New Partnership Announcement
We are proud to announce that Hwyet Home Based Care, Health Consultancy & CPD Training Center has officially signed a Memorandum of Understanding (MoU) with Bright Minds Disability Empowerment Center.
This partnership marks an important step toward strengthening inclusive health services for visually impaired and persons with disabilities in Mekelle, Ethiopia.
Through this collaboration, we aim to:
✔ Expand access to essential health services
✔ Conduct community outreach programs
✔ Provide training and capacity building for health professionals
✔ Improve health outcomes for vulnerable populations
Together, we are committed to creating a healthier and more inclusive community.
📍 Mekelle, Ethiopia

World Health Organization (WHO) UNICEF Ethiopia Invisible Disabilities Association humedica e.V. Foundation Fighting Blindness National Council on Disability Sightsavers Sightsavers Ireland Light for the World

‎🎉 Successful Community Health Outreach!‎Today, Hwyet Home Based Care, Health Consultancy and CPD Training Center in col...
31/03/2026

‎🎉 Successful Community Health Outreach!
‎Today, Hwyet Home Based Care, Health Consultancy and CPD Training Center in collaboration with Bright Minds Disability Empowerment Center successfully conducted a free health service for visually impaired (blind) students in Mekelle.
‎Our dedicated team of health professionals provided: 🩺 Medical screening (BP, RBS, MUAC)
‎🦠 HIV testing and TB screening
‎🧪 Basic laboratory services
‎💬 Health education and counseling
‎We are proud to have served vulnerable students and contributed to improving their health and wellbeing.
‎🙏 Special Thanks To:
‎Tigray Health Professionals Association (THPA) for their support and Harmony Hospital - ሆስፒታል ሃርመኒ Wale Mk Wale Legesse
‎Harmony Hospital and its dedicated health professionals
‎👉 Mr. Walelign , an outstanding laboratory professional, for his exceptional contribution
‎All volunteer health professionals who participated with commitment and compassion
‎Together, we are making a difference.
‎📍 Mekelle, Tigray



‎📢 Call for Volunteer Health Professionals‎Dear Health Professionals,‎Hwyet Home Based Care, Health Consultancy and CPD ...
24/03/2026

‎📢 Call for Volunteer Health Professionals
‎Dear Health Professionals,
‎Hwyet Home Based Care, Health Consultancy and CPD Training Center is organizing a free community health outreach service for visually impaired (blind) students in Mekelle next week.
‎We warmly invite passionate and committed health professionals to join us in providing voluntary healthcare services to this vulnerable community.
‎🩺 Areas of Service:
‎Basic health screening (BP, blood sugar, general assessment)
‎Health education and awareness
‎Counseling and referral support
‎👩‍⚕️ Who Can Participate?
‎Nurses
‎Health Officers
‎Medical Doctors
‎Public Health Professionals
‎Any motivated healthcare provider willing to serve
‎This is a great opportunity to: ✔ Contribute to the community
‎✔ Support vulnerable students
‎✔ Gain outreach experience
‎✔ Be part of a meaningful impact
‎📍 Location: Mekelle (Blind School)
‎📅 Date:
‎📞 Register / Contact: +251914396370
‎📍 Mekelle, Kedamay Weyane Sub-City, BMR Real Estate (Expo Building), 2nd Floor, Office No. 215
‎📧 [email protected]
‎📞 +251 914 396 370 | +251 914 754 590

🙏 Glory to God for this miracle!Heartfelt thanks to the dedicated health professionals and advanced medical technology t...
26/02/2026

🙏 Glory to God for this miracle!
Heartfelt thanks to the dedicated health professionals and advanced medical technology that made this successful separation surgery possible.
Wishing the children a smooth recovery and a bright future ahead. 💙

🌟 Hwyet Home Based Care – Compassionate Care at Your Doorstep! 🌟We provide professional home-based healthcare services –...
08/02/2026

🌟 Hwyet Home Based Care – Compassionate Care at Your Doorstep! 🌟
We provide professional home-based healthcare services – from daily care to chronic disease support – tailored to your needs.
📍 Address: Mekelle, Kedamay Weyane Sub-City, In front of Commercial Bank of Ethiopia – Mekelle Branch, Alula Street, BMR Real Estate (Expo Building), 2nd Floor, Office No. 215, Tigray, Ethiopia
📧 Email: [email protected]
📞 Contact: +251 914 396 370 | +251 914 754 590
💙 Quality care, anytime, anywhere!

At Hwyet Health Consultancy & CPD Training Center, we provide professional, compassionate home-based care to support ind...
24/01/2026

At Hwyet Health Consultancy & CPD Training Center, we provide professional, compassionate home-based care to support individuals and families in their time of need.
🏡 Our Home-Based Care Services include:
✔ Skilled nursing care
✔ Care for elderly and chronically ill clients
✔ Diabetes & hypertension follow-up
✔ Maternal and newborn care
✔ Family health education and counseling
Our mission is to bring quality health care closer to the community, reduce unnecessary hospital visits, and promote dignity and comfort at home.
📍 Location: Mekelle, Tigray, Ethiopia
📧 Email: [email protected]
📞 Phone: +251 914 396 370
🤝 We proudly support community health initiatives in collaboration with local and humanitarian partners.
✨ Have a healthy and peaceful week! ✨










24/01/2026

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Solomon Gebremichael Asfaw, Edu Ab

Address

Mekelle

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ሕዉየት ሕክምና ገዛንገዛን Cpd ስልጠና ማእኸልን ጥዕና posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share