05/08/2026
ለሥራ ፈላጊ ኢትዮጵያውያን በሙሉ!
#በፌነት:-
ክሊኒኮቻችን ባሉት ክፍት የስራ መደቦች ክሊኒካል ነርስ ባለሙያተኞችን አወዳድሮ በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል፡፡በዚህም መሰረት የሚከተሉትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ስራ ፈላጊዎች ከቀን 29/11/2018 እስከ ቀን 09/12/2018 ባሉት የስራ ቀናት ወልቂጤ እና ጉብርየ በሚገኙት መስሪያ ቤታችን በአካል በመገኘት (የትምህርት ማስረጃቹ በመያዝ ) ማመልከት ትችላላችሁ፡፡
*የስራ መደቡ መጠሪያ፤ ክሊኒካል ነርሲንግ
• የትምህርት ደረጃ፤ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ ወይም ኮሌጅ በነርሲንግ የትምህርት መስክ #በዲግሪ/ #በዲፕሎማ የተመረቀ/ቀች
• የስራ ልምድ፤ 2 አመት እና ከዚያ በላይ
• የታደሰ ሞያ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል/ምትችል
• ደሞዝ፤ በስምምነት
• ስራ ቦታ ፤ ወልቂጤ እና በወልቂ ከተማ ጉብርየ ክፍለ ከተማ
• ብዛት ፤02
አድራሻችን:- ወልቂጤ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ/ቀይ መስቀል ፋርማሲ አጠገብ
እንዲሁም በጉብርየ ክፍለ ከተማ ኢትዮቺክን ዶሮ እርባታ ፊትለፊት
ስልክ:- +251113659373
!!!